Apr 2025

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትራንስፖርት አገልግሎትን በማቀላጠፍ አርዓያነት ያለው ተግባር እየሰራ ነው!" - ዶ/ር አለሙ ስሜ

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በከተማችን ያለውን የትራንስፖርት ችግር የሚያቃልሉ 100 ዘመናዊ የኤሌክትሪክ አውቶቡሶችን በመንግስት እና ግል አጋርነት ወደ አገልግሎት ባስገባበት መርሃ ግብር ላይ የተገኙት የትራንስፖርት እና ሎጅስቲክ ሚኒስትር ዶ/ር አለሙ ስሜ መልዕክት አስተላልፈዋል::

“ለበርካታ ዓመታት ሊመነዘር የሚችል ውጤት በሰባት ዓመታት ብቻ የተመዘገበው ኢትዮጵያ ብቃት ያለው መሪ ስላገኘች ነው፡፡” ክቡር ሚኒስትር ዶ/ር ዓለሙ ስሜ

የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ዓለሙ ስሜ ለበርካታ ዓመታት ሊመነዘር የሚችል ለበርካታ ዓመታት ሊመነዘር የሚችል ውጤት በሰባት ዓመታት ብቻ የተመዘገበው ኢትዮጵያ ብቃት ያለው መሪ ስላገኘች መሆኑን ተናግረዋል፡፡

Mar 2025

የፐብሊክ ሰርቪስ ትራንስፖርት አገልግሎት የአውቶቡስ ማቆሚያ ተርሚናል ግንባታዎች በፍጥነት እንዲጠናቀቁ ክትትልና ድጋፍ እየተደረገ ይገኛል፡፡

የፐብሊክ ሰርቪስ ትራንስፖርት አገልግሎት የአውቶቡስ  ማቆሚያ ተርሚናል ግንባታዎች በፍጥነት እንዲጠናቀቁ ክትትልና ድጋፍ እየተደረገ ይገኛል፡፡ መጋቢት 12/2017 ዓ.ም (ትሎሚ) ፡- ግንባታቸው በመጠናቀቅ ላይ የሚገኙ የፐብሊክ ሰርቪስ ትራንስፖርት አገልግሎት የአውቶቡስ ማቆሚያ ተርሚናል ግንባታዎች በፍጥነት

አዲስ የሚገነባው አለም አቀፍ የአውሮፕላን ማረፊያ ፕሮጀክት የሀገራችን ስትራቴጂክ ፕሮጀክት ነው፡፡

አዲስ የሚገነባው አለም አቀፍ የአውሮፕላን ማረፊያ ፕሮጀክት የሀገራችን ስትራቴጂክ ፕሮጀክት ነው፡፡” ክቡር ጠቅላይ ሚኒሰትር ዶ/ር ዐብይ አህመድ  መጋቢት 12/2017 ዓ.ም (ትሎሚ)፡ ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ (ዶ/ር) በቢሾፍቱ ከተማ የሚገነባው  አዲሱ አለም አቀፍ የአውሮፕላን ማረፊያ

የዋጋ ንረትን በተመለከተ

መንግስት በከፍተኛ ሁኔታ ድጎማ በማድረግ የዋጋ ንረቱ ዝቅተኛ ገቢ ያላቸውን ዜጎች እንዳይጎዳ በጥንቃቄ እየሰራ ነው።

ህዳሴ ግድብን በተመለከተ

“ህዳሴ ግድብን ለመጨረስ በርካታ ችግሮች ታልፈዋል። በሚቀጥለው ዓመት መጀመሪያ አካባቢ በጋራ ሪቫን በመቁረጥ ታሪክ እናደርገዋለን።

መንግስት ለማዳበሪያ 84 ቢሊየን ብር በላይ ድጎማ እንደሚያደርግ ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐብይ አህመድ ተናገሩ

በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 21ኛ መደበኛ ጉበኤ ስብሰባ ላይ ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐብይ አህመድ በሰጡት ምላሽ እና ማብራሪያ መንግስት ለማዳበሪያ 84 ቢሊየን ብር በላይ ድጎማ እንደሚያደርግ ተናግረዋል፡

Dec 2024

የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር አመራርና ሠራተኞች የፀረ ሙስና ቀንን አከበሩ

የትራንስፖርት እና ሎጂስክስ ሚኒስቴር አመራርና ሰራተኞች “ወጣቶችን ያማከለ የፀረ ሙስና ትግል፤የነገ ሰብዕናን ይገነባል!” በሚል መሪ መልዕክት በሀገራችን ለ21ኛ ጊዜ የሚከበረውን የፀረ ሙስና ቀን በፓናል ውይይት አክብረዋል፡፡

በስነ ምግባራዊ አመራር እና ተቋማዊ ስኬት ላይ ለትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር እና ተጠሪ ተቋማት ስራ ኃላፊዎች እና ሰራተኞች ሲሰጥ የነበረው ስልጠና ተጠናቀቀ፡፡

ለሁለት ተከታታይ ቀናት ለትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር እና ተጠሪ ተቋማት ስራ ኃላፊዎች እና ሰራተኞች በስነ ምግባራዊ አመራር እና ተቋማዊ ስኬት ላይ ሲሰጥ የነበረው ስልጠና ተጠናቋል፡፡

በኤሌክትሪካ ተሽከርካሪ ማስፋፊያ ረቂቅ ስትራቴጂ ላይ ከባለድረሻ አካላት ጋር ውይይት ተካሄደ

የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ ማስፋፊያ ረቂቅ ስትራቴጂ ላይ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር ሚኒስትር ደኤታ ክቡር አቶ በርኦ ሀሰን፣የነዳጅና ኢነርጂ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ክብርት ወ/ሮ ሳረላህ አብደላ፣የኢትዮዽያ አካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ክብርት ኢንጂነር ለሊሴ ለሚ፣የውሃና እና ኢነርጂ ሚኒስቴር

Nov 2024

የኢፌዲሪ መከላከያ ሚኒስቴር የሎጂስቲክስ ዋና መምሪያ ከፍተኛ ኃላፊዎች “የኢትዮ-ግሪን ሞቢሊቲ 2024” ኤግዚቪሽንን ጎበኙ

ሌተናል ጀነራል አብዱራህማን እስማኤልን ጨምሮ የኢፌዲሪ መከላከያ ሚኒስቴር የሎጂስቲክስ ዋና መምሪያ ከፍተኛ ኃላፊዎች “የኢትዮ ግሪን ሞቢሊቲ 2024” ኤግዚቪሽንን ጎብኝተዋል፡፡

የኢትዮጵያ ባህር ትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ አመራርና ሰራተኞች “የኢትዮ-ግሪን ሞቢሊቲ 2024” ኤግዚቪሽንን ጎበኙ

የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታዎች ክቡር አቶ በርኦ ሀሰን እና ክቡር አቶ ዴንጌ ቦሩ የባህር ትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ አመራርና ሰራተኞችን ተቀብለው አስጎብኝተዋል፡፡

Oct 2024

በኢትዮጵያ ያለውን የንግድ እንቅስቃሴና የኢኮኖሚ ዕድገቷን የሚመጥን የሎጂስቲክስ ሥርዓት መዘርጋት እንደሚያሥፈልግ ተገለፀ፡፡

በኢትዮጵያ ያለውን የንግድ እንቅስቃሴና የኢኮኖሚ ዕድገቷን የሚመጥን የሎጂስቲክስ ሥርዓት መዘርጋት እንደሚያሥፈልግ ተገለፀ፡፡ መስከረም 23/2017 ዓ.ም (ትሎሚ)፡- በኢትዮጵያ ያለውን የንግድ እንቅስቃሴና የኢኮኖሚ ዕድገቷን የሚመጥን የባቡርና የሎጂስቲክስ ሥርዓት መዘርጋት እንደሚያሥፈልግ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲ

Feb 2024

የትራንስፖርትና ሎጅስቲክ ሚኒስቴር የኢትዮ-ጅቡቲ ምድር ባቡር አክሲዮን ማህበር የህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት ያለበትን ደረጃ ለማየት የስራ ጉብኝት ማድረጉ ተገለፀ። 

የትራንስፖርትና ሎጅስቲክ ሚኒስቴር የኢትዮ-ጅቡቲ ምድር ባቡር አክሲዮን ማህበር የህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት ያለበትን ደረጃ ለማየት የስራ ጉብኝት ማድረጉ ተገለፀ።  የትራንስፖርትና ሎጅስቲክ ሚኒስቴር የኢትዮ-ጅቡቲ ምድር ባቡር አክሲዮን ማህበር የህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት ያለበትን ደረጃ ለማየት በ

ሚኒስቴር ዴኤታ ክቡር አቶ በርኦ ሀሰን የኢትዮ ጅቡቲ የመንገደኞች ባቡር ትራንስፖርት አገልግሎት አሰጣጥን ተመለከቱ

ሚኒስቴር ዴኤታ ክቡር አቶ በርኦ ሀሰን የኢትዮ ጅቡቲ የመንገደኞች ባቡር ትራንስፖርት አገልግሎት አሰጣጥን ተመለከቱ የካቲት 8/2016 ዓ.ም (ትሎሚ) የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር ሚኒስቴር ዴኤታ ክቡር አቶ በርኦ ሀሰን የኢትዮ ጅቡቲ የመንገደኞች ባቡር ትራንስፖርት አገልግሎት አሰጣጥ ያለበትን ደረጃ በ

Oct 2023

non-motorized transport

It was stated that the importance of non-motorized transport in terms of protecting the economy and health of the society is high.

Aug 2023

Jul 2023