የሪፎርሙ ዋና ዋና ዓላማዎችና ያስገኛቸው ውጤቶች - በክቡር ጠ/ሚ ዐብይ አሕመድ(ዶ/ር)
ዓላማዎች 1. የማክሮ ኢኮኖሚን ማረቅ 2. የንግድና ኢንቨስትመን ከባቢን ምቹ ማድረግ 3. የዘርፎች ምርታማነትና የመወዳደር አቅም ማሳደግ 4. የማስፈጸም አቅምን ማሳደግ 5. ዘላቂ የፋናንስ ስርዓት ማረጋገጥ
ዓላማዎች 1. የማክሮ ኢኮኖሚን ማረቅ 2. የንግድና ኢንቨስትመን ከባቢን ምቹ ማድረግ 3. የዘርፎች ምርታማነትና የመወዳደር አቅም ማሳደግ 4. የማስፈጸም አቅምን ማሳደግ 5. ዘላቂ የፋናንስ ስርዓት ማረጋገጥ
ኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ከግብርና መር ወደ ብዝሃ ዘርፍ እንዲሸጋገር የተነደፈው ፖሊሲ በእጅጉ ውጤታማ ሆኗል። መንግስት ከህዝብ ጋር ተሳስሮ ለምት እንዲያመጣ ግልጽ አቅጣጫ የተቀመጠውም ከለውጡ ወዲህ ነው። ለአብነትም መንግስትና ህዝብ ተሳስረው በአረንጓዴ አሻራ አማካኝነት 48 ቢሊዮን ችግኞችን መትከል ችለዋል።
ጥቅምት 18/2018 ዓ.ም(ትሎሚ)፡-ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ ዛሬ ለሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት አባላት ምላሽና ማብራሪያ ሲሰጡ ቢሾፍቱ የሚገነባው አውሮፕላን ማረፊያ የዲዛይን ስራ እንደተነጠናቀቀ ገልፀዋል፡።
በጉብኚቱ ወቅት የጥራት ደረጃውን ያሟላ የአፈር ማዳበሪያ ጊዜያዊ መጋዘን የተመለከቱ ሲሆን መጋዘኑ ከዚህ በፊት ከባቡር ወደ ተሽከርካሪ ለመጫን የሚወስደውን ጊዜ ስለሚቀንስ የባቡር ምልልስና ቅልጥፍና ለመጨመር ከፍተኛ አስተዋፅኦ እንዳለው ተገልፆል።
ለትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ዘርፍ አመራሮች በተለያዩ የስልጠና ርእሶች ላይ የእቅም ግንባታ ስልጠና ተሰጥቷል።
ትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር ተጠሪ ተቋማት የ2018 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የዕቅድ አፈፃፀም የግምገማ መድረክ ተካሂዷል።
ጥቅምት 7/ቀን 2018 ዓ.ም(ትሎሚ) የአፍሪካ ማሪታይም ኮንፈረስ በአዲስ አበባ ስካይ ላይት ሆቴል -Africa the next frontier of global crewing- በሚል መሪ ለሁለት ቀናት ተካሂዶ ትናንት ተጠናቋል።
ከጥቅምት 4/2018 ጀምሮ በተለያዩ ዝግጅቶች ሲካሄድ የቆየዉ የአፍሪካ ኢ- ሞቢሊቲቲ ሳምንት 2025 በስኬት ተጠናቅቋል ።
የአቀባበሉ መርሃ-ግብር ላይ የተገኙት የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዲኤታ ክቡር አቶ በርኦ ሐሰን ከናይሮቢ ተነስተው በየመንገዱ የሚያጋጥማቸውን ተግዳሮቶችን ሁሉ በማለፍ በኤልክትሪክ ተሽከርካሪ ረጅም መንገድ መጓዝ እንደሚቻል ያሳዩትን ቡድኖች አድንቀዋል።
አፍሪካ ኢ-ሞቢሊቲ ሳምንት 2025 ጉባኤ አዲስ አበባ በተባበሩት መንግስታት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮምሽን (UNECA) ስብሰባ አዳራሽ ተጀምሯል።
በምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት (ኢጋድ) አዘጋጅነት ለሁለት ቀናት የሚቆይ በብሉ ኢኮኖሚ ላይ ያተኮረ አገራዊ አውደ ጥናት በኢትዮጵያ -አዲስ አበባ ዛሬ በይፋ ተከፍቷል።
ነሐሴ 20/2017 ዓ.ም (ትሎሚ)፦ ከግል አየር ትራንስፖርት ኦፕሬተሮች ጋር በተዘጋጀ የውይይት መድረክ ላይ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር አለሙ ስሜ የግል አየር ትራንስፖርት ኦፕሬተሮች በስፋት እንዲገቡ መንግስት አስፈላጊውን ምቹ ሁኔታ ይፈጥራል ብለዋል፡፡
ነሐሴ19/2017 ዓ.ም (ትሎሚ)፦ በኢትዮጵያ መንግስትና በአለም ባንክ ስምምነት ወደ ተግባር የገባው የአፍሪካ ቀንድ ቀጠናዊ የኢኮኖሚ ኮሪደር ፕሮጀክት (Horn of Africa Initiative Regional Economic Corridor Project) ስትሪንግ ኮሚቴ የፕሮጀክቱን የ2017 ዓም አፈጻጸም ገምግሟል፡፡
ነሐሴ15/2017 ዓ.ም (ትሎሚ)፡- የትራስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትሩ ክቡር ዶ/ር አለሙ ስሜ የሀገሪቱን የሎጂስቲክስ አፈጻፀም ለማሻሻል እና በዘርፉ የሚታዩ ችግሮችን ለመፍታት ከትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ኦፕሬተሮች ጋር ተወያይተዋል፡፡
ነሐሴ 12/2017 (ትሎሚ )፦የትራስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር እና ተጠሪ ተቋማት“በመትከል ማንሰራራት” በሚል ሐሳብ በአፋር ክልል የአረንጓዴ አሻራ እና የበጎ ፈቃድ አገልግሎት አከናውነዋል።
የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር እና ተጠሪ ተቋማት በአፋር ክልል፣ ሰመራ ከተማ አረንጓዴ ዐሻራን ጨምሮ የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት አከናውነዋል።
ለአረንጓዴ አሻራ እና ክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ማስጀመሪያ ከትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር እና ተጠሪ ተቋማት የመጡ ከፍተኛ እና መካከለኛ አመራሮች አፋር ክልል ሰመራ ሲደርሱ አቀባበል ተደርጎላቸዋል።
ነሃሴ 8/2017 ዓ.ም (ት.ሎ.ሚ):-የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ዘርፍ ሀገር አቀፍ የሴክተር ጉባኤ የ2017 በጀት ዓመት የእቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ግምገማ መድረክ በአሶሳ ከተማ በመካሄድ ላይ ይገኛል።
ግንቦት 25/2017 ዓ.ም (ትሎሚ)፦የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር አዲስ አርማ /ሎጎ/ ይፋ አድርጓል።
በፎረሙ ላይ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር አለሙ ስሜ፣ የቱሪዝም ሚኒስቴር ሚኒስትር ክብርት ወ/ሮ ሰላማዊት ካሳ ፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ መስፍን ጣሰው እና የተለያዩ ባለድርሻ አካላት በተገኙበት የኢትዮጵያ 2025 አቪዬሽን ፎረም በኢትዮጵያ አዘጋጅነት በአዲስ አበባ
የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር ተጠሪ የሆኑ ተቋማት የ2017 በጀት ዓመት ዘጠኝ ወራት ተስፋ ሰጭና አበረታች ስኬቶች መምጣታቸውን ትናንት ተገምግሟል፡፡
Brazilian aircraft manufacturer Embraer has expressed keen interest in exploring investment opportunities across Ethiopia’s growing aviation sector.
ሚያዝያ 14/2017 ዓ.ም (ትሎሚ)፡- የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ዓለሙ ስሜ ቦይንግ የአፍሪካ ቢሮውን በአዲስ አበባ መክፈቱ ዓለማቀፋዊ ራዕያችንን ለማሳካት ወሳኝ እርምጃ መሆኑን ገልጸዋል፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በከተማችን ያለውን የትራንስፖርት ችግር የሚያቃልሉ 100 ዘመናዊ የኤሌክትሪክ አውቶቡሶችን በመንግስት እና ግል አጋርነት ወደ አገልግሎት ባስገባበት መርሃ ግብር ላይ የተገኙት የትራንስፖርት እና ሎጅስቲክ ሚኒስትር ዶ/ር አለሙ ስሜ መልዕክት አስተላልፈዋል::
The minister disclosed this when he received the representatives of Shanghai Launch Design Automotive Company in his office.
የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ዓለሙ ስሜ ለበርካታ ዓመታት ሊመነዘር የሚችል ለበርካታ ዓመታት ሊመነዘር የሚችል ውጤት በሰባት ዓመታት ብቻ የተመዘገበው ኢትዮጵያ ብቃት ያለው መሪ ስላገኘች መሆኑን ተናግረዋል፡፡
የፐብሊክ ሰርቪስ ትራንስፖርት አገልግሎት የአውቶቡስ ማቆሚያ ተርሚናል ግንባታዎች በፍጥነት እንዲጠናቀቁ ክትትልና ድጋፍ እየተደረገ ይገኛል፡፡ መጋቢት 12/2017 ዓ.ም (ትሎሚ) ፡- ግንባታቸው በመጠናቀቅ ላይ የሚገኙ የፐብሊክ ሰርቪስ ትራንስፖርት አገልግሎት የአውቶቡስ ማቆሚያ ተርሚናል ግንባታዎች በፍጥነት
አዲስ የሚገነባው አለም አቀፍ የአውሮፕላን ማረፊያ ፕሮጀክት የሀገራችን ስትራቴጂክ ፕሮጀክት ነው፡፡” ክቡር ጠቅላይ ሚኒሰትር ዶ/ር ዐብይ አህመድ መጋቢት 12/2017 ዓ.ም (ትሎሚ)፡ ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ (ዶ/ር) በቢሾፍቱ ከተማ የሚገነባው አዲሱ አለም አቀፍ የአውሮፕላን ማረፊያ
የባሕር በር ጥያቄን ማንሳት ነውርነቱ ቀርቷል ሲሉ ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡
“ህዳሴ ግድብን ለመጨረስ በርካታ ችግሮች ታልፈዋል። በሚቀጥለው ዓመት መጀመሪያ አካባቢ በጋራ ሪቫን በመቁረጥ ታሪክ እናደርገዋለን።
በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 21ኛ መደበኛ ጉበኤ ስብሰባ ላይ ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐብይ አህመድ በሰጡት ምላሽ እና ማብራሪያ መንግስት ለማዳበሪያ 84 ቢሊየን ብር በላይ ድጎማ እንደሚያደርግ ተናግረዋል፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር አብይ አህመድ የሎጂስቲክስ ዘርፍ ተቋማት ውጤታማ ስራ እየሰሩ መሆናቸውን ገልጸዋል፡፡
የትራንስፖርት እና ሎጂስክስ ሚኒስቴር አመራርና ሰራተኞች “ወጣቶችን ያማከለ የፀረ ሙስና ትግል፤የነገ ሰብዕናን ይገነባል!” በሚል መሪ መልዕክት በሀገራችን ለ21ኛ ጊዜ የሚከበረውን የፀረ ሙስና ቀን በፓናል ውይይት አክብረዋል፡፡
የኢትዮ-ጅቡቲ ባቡር ትራንስፖርት አ/ማ ከኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ጋር በጋራ ለመስራት የሚያስችለውን ስምምነት ተፈራረሙ።
ለሁለት ተከታታይ ቀናት ለትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር እና ተጠሪ ተቋማት ስራ ኃላፊዎች እና ሰራተኞች በስነ ምግባራዊ አመራር እና ተቋማዊ ስኬት ላይ ሲሰጥ የነበረው ስልጠና ተጠናቋል፡፡
የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ ማስፋፊያ ረቂቅ ስትራቴጂ ላይ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር ሚኒስትር ደኤታ ክቡር አቶ በርኦ ሀሰን፣የነዳጅና ኢነርጂ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ክብርት ወ/ሮ ሳረላህ አብደላ፣የኢትዮዽያ አካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ክብርት ኢንጂነር ለሊሴ ለሚ፣የውሃና እና ኢነርጂ ሚኒስቴር
በአፍሪካ ህብረት ሲካሄድ በቆየው ስምንተኛው የአፍሪካ የመሰረተ ልማት ፕሮግራም (PIDA WEEK) ተሳታፊዎች የ“ኢትዮ-ግሪን ሞቢሊቲ 2024” ኤግዚቪሽንን ጎብኝተዋል፡፡
የጅቡቲ ዶራሌ ወደብ ስራ አስኪያጅ ሚስተር ጃማ ኢብራሂምን ጨምሮ የወደቡ የስራ ኃላፊዎች የ“ኢትዮ-ግሪን ሞቢሊቲ 2024” ኤግዚቪሽንን ጎብኝተዋል፡፡
የመንግስት ሰራተኞች ማህበራዊ ዋስትና አስተዳደር አመራርና ሰራተኞች በ“ኢትዮ-ግሪን ሞቢሊቲ 2024” ኤግዚቪሽን የቀረቡ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎችን ሌሎችንም አረንጓዴ ትራንስፖርት የቴክኖሎጂ ምርቶች ጎብኝተዋል፡፡
የጽ/ቤቱ ሰራተኞች በኤግዙቪሽኑ ተገኝተው በአረንጓዴ ትራንስፖርት ዘርፍ ላይ የተሠማሩ ተቋማት ያቀረቧቸውን የኤሌክትሪክ ተሸከርካሪዎችን ተዘዋውረው ተመልክተዋል፡፡
የፕላንና ልማት ሚኒስትር ዴኤታ ወ/ሮ ጥሩማር አባተ በኢትዮጵያ የአረንጓዴ ኢኮኖሚ ግንባታን እውን ለማድረግ በቁርጠኝነት እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል፡፡
ሌተናል ጀነራል አብዱራህማን እስማኤልን ጨምሮ የኢፌዲሪ መከላከያ ሚኒስቴር የሎጂስቲክስ ዋና መምሪያ ከፍተኛ ኃላፊዎች “የኢትዮ ግሪን ሞቢሊቲ 2024” ኤግዚቪሽንን ጎብኝተዋል፡፡
የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታዎች ክቡር አቶ በርኦ ሀሰን እና ክቡር አቶ ዴንጌ ቦሩ የባህር ትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ አመራርና ሰራተኞችን ተቀብለው አስጎብኝተዋል፡፡
ክቡር ፕሬዝዳንቱ በመክፈቻቸው የአፍሪካ እጣ ፈንታ ዘላቂ እና የበለጸገች አህጉር ለመገንባት በምናደርገው የጋራ ጥረት ላይ የተመሰረተ ነው ብለዋል።
የ8ኛው የአፍሪካ መሠረተ ልማት ኢነርጂና ICT ማስፋፍያ /PIDA Week/ እየተካሄደ ይገኛል።