Oct 2025

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች በሰጡት ማብራሪያ ያነሷቸው ሃሳቦች -ክፍል አንድ ብዝሃ ዘርፍ ትብብርን በተመለከተ

ኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ከግብርና መር ወደ ብዝሃ ዘርፍ እንዲሸጋገር የተነደፈው ፖሊሲ በእጅጉ ውጤታማ ሆኗል። መንግስት ከህዝብ ጋር ተሳስሮ ለምት እንዲያመጣ ግልጽ አቅጣጫ የተቀመጠውም ከለውጡ ወዲህ ነው። ለአብነትም መንግስትና ህዝብ ተሳስረው በአረንጓዴ አሻራ አማካኝነት 48 ቢሊዮን ችግኞችን መትከል ችለዋል።

ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ ቢሾፍቱ የሚገነባው አይሮፕላን ማረፊያ ዲዛይን ስራ እንደተጠናቀቀ ገለፁ።

ጥቅምት 18/2018 ዓ.ም(ትሎሚ)፡-ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ ዛሬ ለሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት አባላት ምላሽና ማብራሪያ ሲሰጡ ቢሾፍቱ የሚገነባው አውሮፕላን ማረፊያ የዲዛይን ስራ እንደተነጠናቀቀ ገልፀዋል፡።

የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትሩ፣ ሚኒስትር ዴኤታው እና የተጠሪ ተቋማት አመራሮች በሰበታ የሚገኘውን የኢትዮ-ጂቡቲ ምድር ባቡር አገልግሎት የመስክ ምልከታ አደረጉ።

በጉብኚቱ ወቅት የጥራት ደረጃውን ያሟላ የአፈር ማዳበሪያ ጊዜያዊ መጋዘን የተመለከቱ ሲሆን መጋዘኑ ከዚህ በፊት ከባቡር ወደ ተሽከርካሪ ለመጫን የሚወስደውን ጊዜ ስለሚቀንስ የባቡር ምልልስና ቅልጥፍና ለመጨመር ከፍተኛ አስተዋፅኦ እንዳለው ተገልፆል።

"የባቡር ካፒቴኖች ስልጠና ለሀገር ውስጥ ፍላጎት ብቻ ሳይሆን የውጭ ምንዛሬን ማስገኘት በሚችል መልኩ ሊሰራበት ይገባል" ክቡር ሚኒስትር ዶ/ር አለሙ ስሜ

ትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር ተጠሪ ተቋማት የ2018 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የዕቅድ አፈፃፀም የግምገማ መድረክ ተካሂዷል።

የአፍሪካ ማሪታይም ጉባኤ ተጠናቀቀ

ጥቅምት 7/ቀን 2018 ዓ.ም(ትሎሚ) የአፍሪካ ማሪታይም ኮንፈረስ በአዲስ አበባ ስካይ ላይት ሆቴል -Africa the next frontier of global crewing- በሚል መሪ ለሁለት ቀናት ተካሂዶ ትናንት ተጠናቋል።

ጉዞ ወደ አዲስ" በሚል መሪ ቃል ከናይሮቢ ተነስተው በኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች 1,600 ኪ.ሜትር በማሽከርከር አዲስ አበባ ለገቡት የአፍሪካ ኢ-ሞቢሊቲ አሊያንስ አባላት አቀበበል ተደረገ።

የአቀባበሉ መርሃ-ግብር ላይ የተገኙት የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዲኤታ ክቡር አቶ በርኦ ሐሰን ከናይሮቢ ተነስተው በየመንገዱ የሚያጋጥማቸውን ተግዳሮቶችን ሁሉ በማለፍ በኤልክትሪክ ተሽከርካሪ ረጅም መንገድ መጓዝ እንደሚቻል ያሳዩትን ቡድኖች አድንቀዋል።

ማስታወቂያ

ለጭነት ትራንስፖርት ኦፕሬተሮች በሙሉ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር የተቀናጀ የጭነት ትራንስፖርት ሲስተም ከሃምሌ 21/2017 ዓ.ም ጀምሮ ሙሉ በመሉ ወደ በዲጂታል ስርዓት መቀየሩን ይፋ ማድረጉ ይታወቃል፡፡ በዚሁ መሰረት ሚኒስቴር መስሪያቤታችን ከተጠቀሰው ቀን ጀምሮ የጭነት ትራንስፖርት ኦፕሬተሮች

Aug 2025

የግል አየር ትራንስፖርት ኦፕሬተሮች በስፋት እንዲገቡ መንግሰት ምቹ ሁኔታ እንደሚፈጥር ተገለፀ፡፡

ነሐሴ 20/2017 ዓ.ም (ትሎሚ)፦ ከግል አየር ትራንስፖርት ኦፕሬተሮች ጋር በተዘጋጀ የውይይት መድረክ ላይ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር አለሙ ስሜ የግል አየር ትራንስፖርት ኦፕሬተሮች በስፋት እንዲገቡ መንግስት አስፈላጊውን ምቹ ሁኔታ ይፈጥራል ብለዋል፡፡

አፍሪካ ቀንድ ቀጠናዊ የኢኮኖሚ ኮሪደር ፕሮጀክት የቀጠናው ሀገራትን በመንገድ እና በመሠረተ ልማት በማስተሳሰር ት የጋራ ብልፅግና ለመፍጠር ያለመ መሆኑ ተገለፀ።

ነሐሴ19/2017 ዓ.ም (ትሎሚ)፦ በኢትዮጵያ መንግስትና በአለም ባንክ ስምምነት ወደ ተግባር የገባው የአፍሪካ ቀንድ ቀጠናዊ የኢኮኖሚ ኮሪደር ፕሮጀክት (Horn of Africa Initiative Regional Economic Corridor Project) ስትሪንግ ኮሚቴ የፕሮጀክቱን የ2017 ዓም አፈጻጸም ገምግሟል፡፡

ክቡር ዶ/ር አለሙ ስሜ የሀገሪቱን የሎጂስቲክስ አፈጻፀም ለማሻሻል ከትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ኦፕሬተሮች ጋር ተወያዩ፡፡

ነሐሴ15/2017 ዓ.ም (ትሎሚ)፡- የትራስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትሩ ክቡር ዶ/ር አለሙ ስሜ የሀገሪቱን የሎጂስቲክስ አፈጻፀም ለማሻሻል እና በዘርፉ የሚታዩ ችግሮችን ለመፍታት ከትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ኦፕሬተሮች ጋር ተወያይተዋል፡፡

የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትሩ የተመራ ልዑክ ቡድን አፋር ክልል ሰመራ ኮሪደር ልማት ፕሮጀክት ጎበኘ።

ለአረንጓዴ አሻራ እና ክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ማስጀመሪያ ከትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር እና ተጠሪ ተቋማት የመጡ ከፍተኛ እና መካከለኛ አመራሮች አፋር ክልል ሰመራ ሲደርሱ አቀባበል ተደርጎላቸዋል።

የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ዘርፍ ለታላቁ ህዳሴ ግድብ ፕሮጀክት መጠናቀቅ የአስቻይነት ሚናውን በሚገባ ተወጥቷል።" የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር አለሙ ስሜ

ነሃሴ 8/2017 ዓ.ም (ት.ሎ.ሚ):-የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ዘርፍ ሀገር አቀፍ የሴክተር ጉባኤ የ2017 በጀት ዓመት የእቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ግምገማ መድረክ በአሶሳ ከተማ በመካሄድ ላይ ይገኛል።

Jun 2025

Apr 2025

የኢትዮጵያ 2025 አቪዬሽን ፎረም ተካሄደ ።

በፎረሙ ላይ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር አለሙ ስሜ፣ የቱሪዝም ሚኒስቴር ሚኒስትር ክብርት ወ/ሮ ሰላማዊት ካሳ ፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ መስፍን ጣሰው እና የተለያዩ ባለድርሻ አካላት በተገኙበት የኢትዮጵያ 2025 አቪዬሽን ፎረም በኢትዮጵያ አዘጋጅነት በአዲስ አበባ

ቦይንግ የአፍሪካ ቢሮውን በአዲስ አበባ ከፈተ

ሚያዝያ 14/2017 ዓ.ም (ትሎሚ)፡- የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ዓለሙ ስሜ ቦይንግ የአፍሪካ ቢሮውን በአዲስ አበባ መክፈቱ ዓለማቀፋዊ ራዕያችንን ለማሳካት ወሳኝ እርምጃ መሆኑን ገልጸዋል፡፡

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትራንስፖርት አገልግሎትን በማቀላጠፍ አርዓያነት ያለው ተግባር እየሰራ ነው!" - ዶ/ር አለሙ ስሜ

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በከተማችን ያለውን የትራንስፖርት ችግር የሚያቃልሉ 100 ዘመናዊ የኤሌክትሪክ አውቶቡሶችን በመንግስት እና ግል አጋርነት ወደ አገልግሎት ባስገባበት መርሃ ግብር ላይ የተገኙት የትራንስፖርት እና ሎጅስቲክ ሚኒስትር ዶ/ር አለሙ ስሜ መልዕክት አስተላልፈዋል::

“ለበርካታ ዓመታት ሊመነዘር የሚችል ውጤት በሰባት ዓመታት ብቻ የተመዘገበው ኢትዮጵያ ብቃት ያለው መሪ ስላገኘች ነው፡፡” ክቡር ሚኒስትር ዶ/ር ዓለሙ ስሜ

የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ዓለሙ ስሜ ለበርካታ ዓመታት ሊመነዘር የሚችል ለበርካታ ዓመታት ሊመነዘር የሚችል ውጤት በሰባት ዓመታት ብቻ የተመዘገበው ኢትዮጵያ ብቃት ያለው መሪ ስላገኘች መሆኑን ተናግረዋል፡፡

Mar 2025

የፐብሊክ ሰርቪስ ትራንስፖርት አገልግሎት የአውቶቡስ ማቆሚያ ተርሚናል ግንባታዎች በፍጥነት እንዲጠናቀቁ ክትትልና ድጋፍ እየተደረገ ይገኛል፡፡

የፐብሊክ ሰርቪስ ትራንስፖርት አገልግሎት የአውቶቡስ  ማቆሚያ ተርሚናል ግንባታዎች በፍጥነት እንዲጠናቀቁ ክትትልና ድጋፍ እየተደረገ ይገኛል፡፡ መጋቢት 12/2017 ዓ.ም (ትሎሚ) ፡- ግንባታቸው በመጠናቀቅ ላይ የሚገኙ የፐብሊክ ሰርቪስ ትራንስፖርት አገልግሎት የአውቶቡስ ማቆሚያ ተርሚናል ግንባታዎች በፍጥነት

አዲስ የሚገነባው አለም አቀፍ የአውሮፕላን ማረፊያ ፕሮጀክት የሀገራችን ስትራቴጂክ ፕሮጀክት ነው፡፡

አዲስ የሚገነባው አለም አቀፍ የአውሮፕላን ማረፊያ ፕሮጀክት የሀገራችን ስትራቴጂክ ፕሮጀክት ነው፡፡” ክቡር ጠቅላይ ሚኒሰትር ዶ/ር ዐብይ አህመድ  መጋቢት 12/2017 ዓ.ም (ትሎሚ)፡ ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ (ዶ/ር) በቢሾፍቱ ከተማ የሚገነባው  አዲሱ አለም አቀፍ የአውሮፕላን ማረፊያ

የዋጋ ንረትን በተመለከተ

መንግስት በከፍተኛ ሁኔታ ድጎማ በማድረግ የዋጋ ንረቱ ዝቅተኛ ገቢ ያላቸውን ዜጎች እንዳይጎዳ በጥንቃቄ እየሰራ ነው።

ህዳሴ ግድብን በተመለከተ

“ህዳሴ ግድብን ለመጨረስ በርካታ ችግሮች ታልፈዋል። በሚቀጥለው ዓመት መጀመሪያ አካባቢ በጋራ ሪቫን በመቁረጥ ታሪክ እናደርገዋለን።

መንግስት ለማዳበሪያ 84 ቢሊየን ብር በላይ ድጎማ እንደሚያደርግ ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐብይ አህመድ ተናገሩ

በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 21ኛ መደበኛ ጉበኤ ስብሰባ ላይ ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐብይ አህመድ በሰጡት ምላሽ እና ማብራሪያ መንግስት ለማዳበሪያ 84 ቢሊየን ብር በላይ ድጎማ እንደሚያደርግ ተናግረዋል፡

Dec 2024

የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር አመራርና ሠራተኞች የፀረ ሙስና ቀንን አከበሩ

የትራንስፖርት እና ሎጂስክስ ሚኒስቴር አመራርና ሰራተኞች “ወጣቶችን ያማከለ የፀረ ሙስና ትግል፤የነገ ሰብዕናን ይገነባል!” በሚል መሪ መልዕክት በሀገራችን ለ21ኛ ጊዜ የሚከበረውን የፀረ ሙስና ቀን በፓናል ውይይት አክብረዋል፡፡

በስነ ምግባራዊ አመራር እና ተቋማዊ ስኬት ላይ ለትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር እና ተጠሪ ተቋማት ስራ ኃላፊዎች እና ሰራተኞች ሲሰጥ የነበረው ስልጠና ተጠናቀቀ፡፡

ለሁለት ተከታታይ ቀናት ለትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር እና ተጠሪ ተቋማት ስራ ኃላፊዎች እና ሰራተኞች በስነ ምግባራዊ አመራር እና ተቋማዊ ስኬት ላይ ሲሰጥ የነበረው ስልጠና ተጠናቋል፡፡

በኤሌክትሪካ ተሽከርካሪ ማስፋፊያ ረቂቅ ስትራቴጂ ላይ ከባለድረሻ አካላት ጋር ውይይት ተካሄደ

የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ ማስፋፊያ ረቂቅ ስትራቴጂ ላይ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር ሚኒስትር ደኤታ ክቡር አቶ በርኦ ሀሰን፣የነዳጅና ኢነርጂ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ክብርት ወ/ሮ ሳረላህ አብደላ፣የኢትዮዽያ አካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ክብርት ኢንጂነር ለሊሴ ለሚ፣የውሃና እና ኢነርጂ ሚኒስቴር

Nov 2024

የኢፌዲሪ መከላከያ ሚኒስቴር የሎጂስቲክስ ዋና መምሪያ ከፍተኛ ኃላፊዎች “የኢትዮ-ግሪን ሞቢሊቲ 2024” ኤግዚቪሽንን ጎበኙ

ሌተናል ጀነራል አብዱራህማን እስማኤልን ጨምሮ የኢፌዲሪ መከላከያ ሚኒስቴር የሎጂስቲክስ ዋና መምሪያ ከፍተኛ ኃላፊዎች “የኢትዮ ግሪን ሞቢሊቲ 2024” ኤግዚቪሽንን ጎብኝተዋል፡፡

የኢትዮጵያ ባህር ትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ አመራርና ሰራተኞች “የኢትዮ-ግሪን ሞቢሊቲ 2024” ኤግዚቪሽንን ጎበኙ

የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታዎች ክቡር አቶ በርኦ ሀሰን እና ክቡር አቶ ዴንጌ ቦሩ የባህር ትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ አመራርና ሰራተኞችን ተቀብለው አስጎብኝተዋል፡፡