ሀገር ውስጥ በኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ መሰረተ ልማት ላይ የተሰማሩ ድርጅቶች ከአንጎላ ለመጡ ልዑኳን ቡድን ተሞክሮ አጋሩ።
ግንቦት 14/2018 ዓ.ም (ትሎሚ):-ሀገር ውስጥ በኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ እና መሰረት ልማት ላይ የተሰማሩ የኢትዮ- ቴሌኮም፤ ቬሎ ሲቲ ባስ (ግሪን አዲስ) እና ቢኬጂ (BKG) ከአንጎላ ለመጡ የትራንስፖርት ዘርፍ ልዑካን ቡድን ተሞክሮ አጋርተዋል።
ግንቦት 14/2018 ዓ.ም (ትሎሚ):-ሀገር ውስጥ በኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ እና መሰረት ልማት ላይ የተሰማሩ የኢትዮ- ቴሌኮም፤ ቬሎ ሲቲ ባስ (ግሪን አዲስ) እና ቢኬጂ (BKG) ከአንጎላ ለመጡ የትራንስፖርት ዘርፍ ልዑካን ቡድን ተሞክሮ አጋርተዋል።
የኢትዮጵያ ኢ-ሞቢሊቲ ስትራቴጂ እና የማስፈፀሚያ ዕቅድ ሀገሪቱ ወደ አረንጓዴ፣ ዘመናዊ እና ከብክለት የፀዳ ትራንስፖርት ስርዓት የምታደርገውን ጉዞ የሚያፋጥን መሆኑ ተገለጿል።
ኢትዮጵያ ወደ ዘላቂና አረንጓዴ የትራንስፖርት ሥርዓት ለመሸጋገር ያላትን ቁርጠኝነት የሚያሳይ ብሔራዊ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ (E-Mobility) ስትራቴጂና የትግበራ ማዕቀፍ በይፋ ተጀምሯል።
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የ2026 የAPEX መንገደኞች ምርጫ 'በአፍሪካ ምርጡ አየር መንገድ' (Best Airline in Africa) ሽልማትን በማሸነፍ የአቪዬሽን መሪነቱን አረጋገጠ።
የአፍሪካ ኩራትና የደንበኞቹ የልብ አድራሽ የሆነው የኢትዮጵያ አየር መንገድ፤ ባለፉት ሰማንያ ዓመታት በጽናት ተጉዞ ለዛሬው ዓለም አቀፍ ዝናው በቅቷል።
ኢትዮጵያን በዓለም አቀፍ የአቪዬሽን ኢንዱስትሪ የላቀ ተወዳዳሪ የሚያደርጋትና የሀገራዊ የብልጽግና ጉዞ ስኬትን የሚያበስረው የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታን መንግሥት በራሱ አቅም እውን ለማድረግ በቁርጠኝነት ወደ ተግባር ገብቷል።
ሚያዚያ 15/2018 ዓ.ም (ትሎሚ):-የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ደኤታ ክቡር አቶ በርኦ ሀሰን ከቼክ ሪፐብሊክ ም/ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቶማስ ሩስኪ ጋር 500 የሚሆኑ በኤሌክትሪክ የሚሰሩ አውቶብሶች ወደ ሀገር ውስጥ ገብተው አገልግሎት በሚሰጡበት ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት አድርገዋል።
የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር አለሙ ስሜ በኢትዮጵያ የፈረንሳይ የንግዱ ማህበረሰብ ድርጅቶች ተወካዮች MEDEF የአፍሪካ ኮሚቴ ምክትል ፕሬዝዳንት ጄራርድ ዎልፍ የተመራ ልዑካን ቡድን ተቀብለው በትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ዘርፍ ባሉት የኢንቨስትመንት መስኮች ዙሪያ ውይይት አድርገዋል፡፡
ሚያዝያ 19/2018 ዓ.ም(ትሎሚ)፦የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር አቶ በርኦ ሀሰን የሞዛምቢክ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ፀሐፊ ቻንጉን ማቦቴ ጋር በነበራቸው ውይይት በአየር ትራንስፖርት እና በአቪዬሽን ዘርፍ ያላቸውን ትብብር አጠናክረው እንደሚቀጥሉ ገልፀዋል።
የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትሩ ክቡር ዶ/ር ዓለሙ ስሜ የባቡር ትራንስፖርትን ለማስፋፋት በተደረገው ጥረት በዘርፉ ያለውን ድርሻ ወደ 17 በመቶ ከፍ ማድረግ ተችሏል ብለዋል።
ሚያዚያ 20/2018ዓ.ም (ትሎሚ):- የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር አቶ ባርኦ ሀሰን የሀገራችንን መሰረተ ልማትና ትልልቅ ሀገራዊ ፕሮጀክቶችን የሚያሳልጡ በዓይነታቸው ልዩ የሆኑ ሙሉ በሙሉ በኤሌክትሪክ የሚሰሩ ዘጠና ሁለት ከባድ የጭነት ተሽከርካሪዎች ወደ ሀገር ውስጥ መግባታቸውን እና ቀሪ አርባ
ጥቅምት 7/ቀን 2018 ዓ.ም(ትሎሚ) የአፍሪካ ማሪታይም ኮንፈረስ በአዲስ አበባ ስካይ ላይት ሆቴል -Africa the next frontier of global crewing- በሚል መሪ ለሁለት ቀናት ተካሂዶ ትናንት ተጠናቋል።
ከጥቅምት 4/2018 ጀምሮ በተለያዩ ዝግጅቶች ሲካሄድ የቆየዉ የአፍሪካ ኢ- ሞቢሊቲቲ ሳምንት 2025 በስኬት ተጠናቅቋል ።
የአቀባበሉ መርሃ-ግብር ላይ የተገኙት የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዲኤታ ክቡር አቶ በርኦ ሐሰን ከናይሮቢ ተነስተው በየመንገዱ የሚያጋጥማቸውን ተግዳሮቶችን ሁሉ በማለፍ በኤልክትሪክ ተሽከርካሪ ረጅም መንገድ መጓዝ እንደሚቻል ያሳዩትን ቡድኖች አድንቀዋል።
አፍሪካ ኢ-ሞቢሊቲ ሳምንት 2025 ጉባኤ አዲስ አበባ በተባበሩት መንግስታት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮምሽን (UNECA) ስብሰባ አዳራሽ ተጀምሯል።
በምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት (ኢጋድ) አዘጋጅነት ለሁለት ቀናት የሚቆይ በብሉ ኢኮኖሚ ላይ ያተኮረ አገራዊ አውደ ጥናት በኢትዮጵያ -አዲስ አበባ ዛሬ በይፋ ተከፍቷል።
ነሐሴ 20/2017 ዓ.ም (ትሎሚ)፦ ከግል አየር ትራንስፖርት ኦፕሬተሮች ጋር በተዘጋጀ የውይይት መድረክ ላይ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር አለሙ ስሜ የግል አየር ትራንስፖርት ኦፕሬተሮች በስፋት እንዲገቡ መንግስት አስፈላጊውን ምቹ ሁኔታ ይፈጥራል ብለዋል፡፡
ነሐሴ19/2017 ዓ.ም (ትሎሚ)፦ በኢትዮጵያ መንግስትና በአለም ባንክ ስምምነት ወደ ተግባር የገባው የአፍሪካ ቀንድ ቀጠናዊ የኢኮኖሚ ኮሪደር ፕሮጀክት (Horn of Africa Initiative Regional Economic Corridor Project) ስትሪንግ ኮሚቴ የፕሮጀክቱን የ2017 ዓም አፈጻጸም ገምግሟል፡፡
ነሐሴ15/2017 ዓ.ም (ትሎሚ)፡- የትራስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትሩ ክቡር ዶ/ር አለሙ ስሜ የሀገሪቱን የሎጂስቲክስ አፈጻፀም ለማሻሻል እና በዘርፉ የሚታዩ ችግሮችን ለመፍታት ከትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ኦፕሬተሮች ጋር ተወያይተዋል፡፡
ነሐሴ 12/2017 (ትሎሚ )፦የትራስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር እና ተጠሪ ተቋማት“በመትከል ማንሰራራት” በሚል ሐሳብ በአፋር ክልል የአረንጓዴ አሻራ እና የበጎ ፈቃድ አገልግሎት አከናውነዋል።
የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር እና ተጠሪ ተቋማት በአፋር ክልል፣ ሰመራ ከተማ አረንጓዴ ዐሻራን ጨምሮ የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት አከናውነዋል።
ለአረንጓዴ አሻራ እና ክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ማስጀመሪያ ከትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር እና ተጠሪ ተቋማት የመጡ ከፍተኛ እና መካከለኛ አመራሮች አፋር ክልል ሰመራ ሲደርሱ አቀባበል ተደርጎላቸዋል።
ነሃሴ 8/2017 ዓ.ም (ት.ሎ.ሚ):-የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ዘርፍ ሀገር አቀፍ የሴክተር ጉባኤ የ2017 በጀት ዓመት የእቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ግምገማ መድረክ በአሶሳ ከተማ በመካሄድ ላይ ይገኛል።
ግንቦት 25/2017 ዓ.ም (ትሎሚ)፦የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር አዲስ አርማ /ሎጎ/ ይፋ አድርጓል።
በፎረሙ ላይ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር አለሙ ስሜ፣ የቱሪዝም ሚኒስቴር ሚኒስትር ክብርት ወ/ሮ ሰላማዊት ካሳ ፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ መስፍን ጣሰው እና የተለያዩ ባለድርሻ አካላት በተገኙበት የኢትዮጵያ 2025 አቪዬሽን ፎረም በኢትዮጵያ አዘጋጅነት በአዲስ አበባ
የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር ተጠሪ የሆኑ ተቋማት የ2017 በጀት ዓመት ዘጠኝ ወራት ተስፋ ሰጭና አበረታች ስኬቶች መምጣታቸውን ትናንት ተገምግሟል፡፡
Brazilian aircraft manufacturer Embraer has expressed keen interest in exploring investment opportunities across Ethiopia’s growing aviation sector.
ሚያዝያ 14/2017 ዓ.ም (ትሎሚ)፡- የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ዓለሙ ስሜ ቦይንግ የአፍሪካ ቢሮውን በአዲስ አበባ መክፈቱ ዓለማቀፋዊ ራዕያችንን ለማሳካት ወሳኝ እርምጃ መሆኑን ገልጸዋል፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በከተማችን ያለውን የትራንስፖርት ችግር የሚያቃልሉ 100 ዘመናዊ የኤሌክትሪክ አውቶቡሶችን በመንግስት እና ግል አጋርነት ወደ አገልግሎት ባስገባበት መርሃ ግብር ላይ የተገኙት የትራንስፖርት እና ሎጅስቲክ ሚኒስትር ዶ/ር አለሙ ስሜ መልዕክት አስተላልፈዋል::
The minister disclosed this when he received the representatives of Shanghai Launch Design Automotive Company in his office.
የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ዓለሙ ስሜ ለበርካታ ዓመታት ሊመነዘር የሚችል ለበርካታ ዓመታት ሊመነዘር የሚችል ውጤት በሰባት ዓመታት ብቻ የተመዘገበው ኢትዮጵያ ብቃት ያለው መሪ ስላገኘች መሆኑን ተናግረዋል፡፡
የፐብሊክ ሰርቪስ ትራንስፖርት አገልግሎት የአውቶቡስ ማቆሚያ ተርሚናል ግንባታዎች በፍጥነት እንዲጠናቀቁ ክትትልና ድጋፍ እየተደረገ ይገኛል፡፡ መጋቢት 12/2017 ዓ.ም (ትሎሚ) ፡- ግንባታቸው በመጠናቀቅ ላይ የሚገኙ የፐብሊክ ሰርቪስ ትራንስፖርት አገልግሎት የአውቶቡስ ማቆሚያ ተርሚናል ግንባታዎች በፍጥነት
አዲስ የሚገነባው አለም አቀፍ የአውሮፕላን ማረፊያ ፕሮጀክት የሀገራችን ስትራቴጂክ ፕሮጀክት ነው፡፡” ክቡር ጠቅላይ ሚኒሰትር ዶ/ር ዐብይ አህመድ መጋቢት 12/2017 ዓ.ም (ትሎሚ)፡ ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ (ዶ/ር) በቢሾፍቱ ከተማ የሚገነባው አዲሱ አለም አቀፍ የአውሮፕላን ማረፊያ
የባሕር በር ጥያቄን ማንሳት ነውርነቱ ቀርቷል ሲሉ ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡
“ህዳሴ ግድብን ለመጨረስ በርካታ ችግሮች ታልፈዋል። በሚቀጥለው ዓመት መጀመሪያ አካባቢ በጋራ ሪቫን በመቁረጥ ታሪክ እናደርገዋለን።
በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 21ኛ መደበኛ ጉበኤ ስብሰባ ላይ ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐብይ አህመድ በሰጡት ምላሽ እና ማብራሪያ መንግስት ለማዳበሪያ 84 ቢሊየን ብር በላይ ድጎማ እንደሚያደርግ ተናግረዋል፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር አብይ አህመድ የሎጂስቲክስ ዘርፍ ተቋማት ውጤታማ ስራ እየሰሩ መሆናቸውን ገልጸዋል፡፡
የትራንስፖርት እና ሎጂስክስ ሚኒስቴር አመራርና ሰራተኞች “ወጣቶችን ያማከለ የፀረ ሙስና ትግል፤የነገ ሰብዕናን ይገነባል!” በሚል መሪ መልዕክት በሀገራችን ለ21ኛ ጊዜ የሚከበረውን የፀረ ሙስና ቀን በፓናል ውይይት አክብረዋል፡፡
የኢትዮ-ጅቡቲ ባቡር ትራንስፖርት አ/ማ ከኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ጋር በጋራ ለመስራት የሚያስችለውን ስምምነት ተፈራረሙ።
ለሁለት ተከታታይ ቀናት ለትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር እና ተጠሪ ተቋማት ስራ ኃላፊዎች እና ሰራተኞች በስነ ምግባራዊ አመራር እና ተቋማዊ ስኬት ላይ ሲሰጥ የነበረው ስልጠና ተጠናቋል፡፡
የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ ማስፋፊያ ረቂቅ ስትራቴጂ ላይ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር ሚኒስትር ደኤታ ክቡር አቶ በርኦ ሀሰን፣የነዳጅና ኢነርጂ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ክብርት ወ/ሮ ሳረላህ አብደላ፣የኢትዮዽያ አካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ክብርት ኢንጂነር ለሊሴ ለሚ፣የውሃና እና ኢነርጂ ሚኒስቴር
በአፍሪካ ህብረት ሲካሄድ በቆየው ስምንተኛው የአፍሪካ የመሰረተ ልማት ፕሮግራም (PIDA WEEK) ተሳታፊዎች የ“ኢትዮ-ግሪን ሞቢሊቲ 2024” ኤግዚቪሽንን ጎብኝተዋል፡፡
የጅቡቲ ዶራሌ ወደብ ስራ አስኪያጅ ሚስተር ጃማ ኢብራሂምን ጨምሮ የወደቡ የስራ ኃላፊዎች የ“ኢትዮ-ግሪን ሞቢሊቲ 2024” ኤግዚቪሽንን ጎብኝተዋል፡፡
የመንግስት ሰራተኞች ማህበራዊ ዋስትና አስተዳደር አመራርና ሰራተኞች በ“ኢትዮ-ግሪን ሞቢሊቲ 2024” ኤግዚቪሽን የቀረቡ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎችን ሌሎችንም አረንጓዴ ትራንስፖርት የቴክኖሎጂ ምርቶች ጎብኝተዋል፡፡
የጽ/ቤቱ ሰራተኞች በኤግዙቪሽኑ ተገኝተው በአረንጓዴ ትራንስፖርት ዘርፍ ላይ የተሠማሩ ተቋማት ያቀረቧቸውን የኤሌክትሪክ ተሸከርካሪዎችን ተዘዋውረው ተመልክተዋል፡፡