May 2026

ሀገር ውስጥ በኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ መሰረተ ልማት ላይ የተሰማሩ ድርጅቶች ከአንጎላ ለመጡ ልዑኳን ቡድን ተሞክሮ አጋሩ።

ግንቦት 14/2018 ዓ.ም (ትሎሚ):-ሀገር ውስጥ በኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ እና መሰረት ልማት ላይ የተሰማሩ የኢትዮ- ቴሌኮም፤ ቬሎ ሲቲ ባስ (ግሪን አዲስ) እና ቢኬጂ (BKG) ከአንጎላ ለመጡ የትራንስፖርት ዘርፍ ልዑካን ቡድን ተሞክሮ አጋርተዋል።

የኢ-ሞቢሊቲ ስትራቴጂው ወደ አረንጓዴ ትራንስፖርት የምናደርገውን ጉዞ የሚያፋጥን ነው” – ክቡር አቶ በረኦ ሀሰን

የኢትዮጵያ ኢ-ሞቢሊቲ ስትራቴጂ እና የማስፈፀሚያ ዕቅድ ሀገሪቱ ወደ አረንጓዴ፣ ዘመናዊ እና ከብክለት የፀዳ ትራንስፖርት ስርዓት የምታደርገውን ጉዞ የሚያፋጥን መሆኑ ተገለጿል።

የአሜሪካ ኩባንያዎችን ቀልብ የሳበው የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ

ኢትዮጵያን በዓለም አቀፍ የአቪዬሽን ኢንዱስትሪ የላቀ ተወዳዳሪ የሚያደርጋትና የሀገራዊ የብልጽግና ጉዞ ስኬትን የሚያበስረው የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታን መንግሥት በራሱ አቅም እውን ለማድረግ በቁርጠኝነት ወደ ተግባር ገብቷል።

ክቡር አቶ በርኦ ሀሰን በኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች ዙሪያ ከቼክ ሪፐብሊክ ምክትል ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ።

ሚያዚያ 15/2018 ዓ.ም (ትሎሚ):-የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ደኤታ ክቡር አቶ በርኦ ሀሰን ከቼክ ሪፐብሊክ ም/ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቶማስ ሩስኪ ጋር 500 የሚሆኑ በኤሌክትሪክ የሚሰሩ አውቶብሶች ወደ ሀገር ውስጥ ገብተው አገልግሎት በሚሰጡበት ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት አድርገዋል።

ክቡር ዶ/ር አለሙ ስሜ በኢትዮጵያ የፈረንሳይ የንግዱ ማህበረሰብ ተወካዮች ጋር ተወያዩ

የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር አለሙ ስሜ በኢትዮጵያ የፈረንሳይ የንግዱ ማህበረሰብ ድርጅቶች ተወካዮች MEDEF የአፍሪካ ኮሚቴ ምክትል ፕሬዝዳንት ጄራርድ ዎልፍ የተመራ ልዑካን ቡድን ተቀብለው በትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ዘርፍ ባሉት የኢንቨስትመንት መስኮች ዙሪያ ውይይት አድርገዋል፡፡

ኢትዮጵያ እና ሞዛምቢክ በአየር ትራንስፖርት እና በአቪዬሽን ዘርፍ ያላቸውን ትብብር አጠናክረው እንደሚቀጥሉ ተገለፁ።

ሚያዝያ 19/2018 ዓ.ም(ትሎሚ)፦የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር አቶ በርኦ ሀሰን የሞዛምቢክ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ፀሐፊ ቻንጉን ማቦቴ ጋር በነበራቸው ውይይት በአየር ትራንስፖርት እና በአቪዬሽን ዘርፍ ያላቸውን ትብብር አጠናክረው እንደሚቀጥሉ ገልፀዋል።

ወደሀገር ውስጥ የገቡ ዘጠና ሁለት በኤሌክትሪክ የሚሰሩ ከባድ የጭነት ተሽከርካሪዎች ስራ ጀመሩ

ሚያዚያ 20/2018ዓ.ም (ትሎሚ):- የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር አቶ ባርኦ ሀሰን የሀገራችንን መሰረተ ልማትና ትልልቅ ሀገራዊ ፕሮጀክቶችን የሚያሳልጡ በዓይነታቸው ልዩ የሆኑ ሙሉ በሙሉ በኤሌክትሪክ የሚሰሩ ዘጠና ሁለት ከባድ የጭነት ተሽከርካሪዎች ወደ ሀገር ውስጥ መግባታቸውን እና ቀሪ አርባ

Oct 2025

የአፍሪካ ማሪታይም ጉባኤ ተጠናቀቀ

ጥቅምት 7/ቀን 2018 ዓ.ም(ትሎሚ) የአፍሪካ ማሪታይም ኮንፈረስ በአዲስ አበባ ስካይ ላይት ሆቴል -Africa the next frontier of global crewing- በሚል መሪ ለሁለት ቀናት ተካሂዶ ትናንት ተጠናቋል።

ጉዞ ወደ አዲስ" በሚል መሪ ቃል ከናይሮቢ ተነስተው በኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች 1,600 ኪ.ሜትር በማሽከርከር አዲስ አበባ ለገቡት የአፍሪካ ኢ-ሞቢሊቲ አሊያንስ አባላት አቀበበል ተደረገ።

የአቀባበሉ መርሃ-ግብር ላይ የተገኙት የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዲኤታ ክቡር አቶ በርኦ ሐሰን ከናይሮቢ ተነስተው በየመንገዱ የሚያጋጥማቸውን ተግዳሮቶችን ሁሉ በማለፍ በኤልክትሪክ ተሽከርካሪ ረጅም መንገድ መጓዝ እንደሚቻል ያሳዩትን ቡድኖች አድንቀዋል።

ማስታወቂያ

ለጭነት ትራንስፖርት ኦፕሬተሮች በሙሉ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር የተቀናጀ የጭነት ትራንስፖርት ሲስተም ከሃምሌ 21/2017 ዓ.ም ጀምሮ ሙሉ በመሉ ወደ በዲጂታል ስርዓት መቀየሩን ይፋ ማድረጉ ይታወቃል፡፡ በዚሁ መሰረት ሚኒስቴር መስሪያቤታችን ከተጠቀሰው ቀን ጀምሮ የጭነት ትራንስፖርት ኦፕሬተሮች

Aug 2025

የግል አየር ትራንስፖርት ኦፕሬተሮች በስፋት እንዲገቡ መንግሰት ምቹ ሁኔታ እንደሚፈጥር ተገለፀ፡፡

ነሐሴ 20/2017 ዓ.ም (ትሎሚ)፦ ከግል አየር ትራንስፖርት ኦፕሬተሮች ጋር በተዘጋጀ የውይይት መድረክ ላይ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር አለሙ ስሜ የግል አየር ትራንስፖርት ኦፕሬተሮች በስፋት እንዲገቡ መንግስት አስፈላጊውን ምቹ ሁኔታ ይፈጥራል ብለዋል፡፡

አፍሪካ ቀንድ ቀጠናዊ የኢኮኖሚ ኮሪደር ፕሮጀክት የቀጠናው ሀገራትን በመንገድ እና በመሠረተ ልማት በማስተሳሰር ት የጋራ ብልፅግና ለመፍጠር ያለመ መሆኑ ተገለፀ።

ነሐሴ19/2017 ዓ.ም (ትሎሚ)፦ በኢትዮጵያ መንግስትና በአለም ባንክ ስምምነት ወደ ተግባር የገባው የአፍሪካ ቀንድ ቀጠናዊ የኢኮኖሚ ኮሪደር ፕሮጀክት (Horn of Africa Initiative Regional Economic Corridor Project) ስትሪንግ ኮሚቴ የፕሮጀክቱን የ2017 ዓም አፈጻጸም ገምግሟል፡፡

ክቡር ዶ/ር አለሙ ስሜ የሀገሪቱን የሎጂስቲክስ አፈጻፀም ለማሻሻል ከትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ኦፕሬተሮች ጋር ተወያዩ፡፡

ነሐሴ15/2017 ዓ.ም (ትሎሚ)፡- የትራስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትሩ ክቡር ዶ/ር አለሙ ስሜ የሀገሪቱን የሎጂስቲክስ አፈጻፀም ለማሻሻል እና በዘርፉ የሚታዩ ችግሮችን ለመፍታት ከትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ኦፕሬተሮች ጋር ተወያይተዋል፡፡

የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትሩ የተመራ ልዑክ ቡድን አፋር ክልል ሰመራ ኮሪደር ልማት ፕሮጀክት ጎበኘ።

ለአረንጓዴ አሻራ እና ክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ማስጀመሪያ ከትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር እና ተጠሪ ተቋማት የመጡ ከፍተኛ እና መካከለኛ አመራሮች አፋር ክልል ሰመራ ሲደርሱ አቀባበል ተደርጎላቸዋል።

የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ዘርፍ ለታላቁ ህዳሴ ግድብ ፕሮጀክት መጠናቀቅ የአስቻይነት ሚናውን በሚገባ ተወጥቷል።" የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር አለሙ ስሜ

ነሃሴ 8/2017 ዓ.ም (ት.ሎ.ሚ):-የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ዘርፍ ሀገር አቀፍ የሴክተር ጉባኤ የ2017 በጀት ዓመት የእቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ግምገማ መድረክ በአሶሳ ከተማ በመካሄድ ላይ ይገኛል።

Jun 2025

Apr 2025

የኢትዮጵያ 2025 አቪዬሽን ፎረም ተካሄደ ።

በፎረሙ ላይ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር አለሙ ስሜ፣ የቱሪዝም ሚኒስቴር ሚኒስትር ክብርት ወ/ሮ ሰላማዊት ካሳ ፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ መስፍን ጣሰው እና የተለያዩ ባለድርሻ አካላት በተገኙበት የኢትዮጵያ 2025 አቪዬሽን ፎረም በኢትዮጵያ አዘጋጅነት በአዲስ አበባ

ቦይንግ የአፍሪካ ቢሮውን በአዲስ አበባ ከፈተ

ሚያዝያ 14/2017 ዓ.ም (ትሎሚ)፡- የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ዓለሙ ስሜ ቦይንግ የአፍሪካ ቢሮውን በአዲስ አበባ መክፈቱ ዓለማቀፋዊ ራዕያችንን ለማሳካት ወሳኝ እርምጃ መሆኑን ገልጸዋል፡፡

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትራንስፖርት አገልግሎትን በማቀላጠፍ አርዓያነት ያለው ተግባር እየሰራ ነው!" - ዶ/ር አለሙ ስሜ

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በከተማችን ያለውን የትራንስፖርት ችግር የሚያቃልሉ 100 ዘመናዊ የኤሌክትሪክ አውቶቡሶችን በመንግስት እና ግል አጋርነት ወደ አገልግሎት ባስገባበት መርሃ ግብር ላይ የተገኙት የትራንስፖርት እና ሎጅስቲክ ሚኒስትር ዶ/ር አለሙ ስሜ መልዕክት አስተላልፈዋል::

“ለበርካታ ዓመታት ሊመነዘር የሚችል ውጤት በሰባት ዓመታት ብቻ የተመዘገበው ኢትዮጵያ ብቃት ያለው መሪ ስላገኘች ነው፡፡” ክቡር ሚኒስትር ዶ/ር ዓለሙ ስሜ

የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ዓለሙ ስሜ ለበርካታ ዓመታት ሊመነዘር የሚችል ለበርካታ ዓመታት ሊመነዘር የሚችል ውጤት በሰባት ዓመታት ብቻ የተመዘገበው ኢትዮጵያ ብቃት ያለው መሪ ስላገኘች መሆኑን ተናግረዋል፡፡

Mar 2025

የፐብሊክ ሰርቪስ ትራንስፖርት አገልግሎት የአውቶቡስ ማቆሚያ ተርሚናል ግንባታዎች በፍጥነት እንዲጠናቀቁ ክትትልና ድጋፍ እየተደረገ ይገኛል፡፡

የፐብሊክ ሰርቪስ ትራንስፖርት አገልግሎት የአውቶቡስ  ማቆሚያ ተርሚናል ግንባታዎች በፍጥነት እንዲጠናቀቁ ክትትልና ድጋፍ እየተደረገ ይገኛል፡፡ መጋቢት 12/2017 ዓ.ም (ትሎሚ) ፡- ግንባታቸው በመጠናቀቅ ላይ የሚገኙ የፐብሊክ ሰርቪስ ትራንስፖርት አገልግሎት የአውቶቡስ ማቆሚያ ተርሚናል ግንባታዎች በፍጥነት

አዲስ የሚገነባው አለም አቀፍ የአውሮፕላን ማረፊያ ፕሮጀክት የሀገራችን ስትራቴጂክ ፕሮጀክት ነው፡፡

አዲስ የሚገነባው አለም አቀፍ የአውሮፕላን ማረፊያ ፕሮጀክት የሀገራችን ስትራቴጂክ ፕሮጀክት ነው፡፡” ክቡር ጠቅላይ ሚኒሰትር ዶ/ር ዐብይ አህመድ  መጋቢት 12/2017 ዓ.ም (ትሎሚ)፡ ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ (ዶ/ር) በቢሾፍቱ ከተማ የሚገነባው  አዲሱ አለም አቀፍ የአውሮፕላን ማረፊያ

የዋጋ ንረትን በተመለከተ

መንግስት በከፍተኛ ሁኔታ ድጎማ በማድረግ የዋጋ ንረቱ ዝቅተኛ ገቢ ያላቸውን ዜጎች እንዳይጎዳ በጥንቃቄ እየሰራ ነው።

ህዳሴ ግድብን በተመለከተ

“ህዳሴ ግድብን ለመጨረስ በርካታ ችግሮች ታልፈዋል። በሚቀጥለው ዓመት መጀመሪያ አካባቢ በጋራ ሪቫን በመቁረጥ ታሪክ እናደርገዋለን።

መንግስት ለማዳበሪያ 84 ቢሊየን ብር በላይ ድጎማ እንደሚያደርግ ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐብይ አህመድ ተናገሩ

በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 21ኛ መደበኛ ጉበኤ ስብሰባ ላይ ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐብይ አህመድ በሰጡት ምላሽ እና ማብራሪያ መንግስት ለማዳበሪያ 84 ቢሊየን ብር በላይ ድጎማ እንደሚያደርግ ተናግረዋል፡

Dec 2024

የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር አመራርና ሠራተኞች የፀረ ሙስና ቀንን አከበሩ

የትራንስፖርት እና ሎጂስክስ ሚኒስቴር አመራርና ሰራተኞች “ወጣቶችን ያማከለ የፀረ ሙስና ትግል፤የነገ ሰብዕናን ይገነባል!” በሚል መሪ መልዕክት በሀገራችን ለ21ኛ ጊዜ የሚከበረውን የፀረ ሙስና ቀን በፓናል ውይይት አክብረዋል፡፡

በስነ ምግባራዊ አመራር እና ተቋማዊ ስኬት ላይ ለትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር እና ተጠሪ ተቋማት ስራ ኃላፊዎች እና ሰራተኞች ሲሰጥ የነበረው ስልጠና ተጠናቀቀ፡፡

ለሁለት ተከታታይ ቀናት ለትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር እና ተጠሪ ተቋማት ስራ ኃላፊዎች እና ሰራተኞች በስነ ምግባራዊ አመራር እና ተቋማዊ ስኬት ላይ ሲሰጥ የነበረው ስልጠና ተጠናቋል፡፡

በኤሌክትሪካ ተሽከርካሪ ማስፋፊያ ረቂቅ ስትራቴጂ ላይ ከባለድረሻ አካላት ጋር ውይይት ተካሄደ

የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ ማስፋፊያ ረቂቅ ስትራቴጂ ላይ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር ሚኒስትር ደኤታ ክቡር አቶ በርኦ ሀሰን፣የነዳጅና ኢነርጂ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ክብርት ወ/ሮ ሳረላህ አብደላ፣የኢትዮዽያ አካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ክብርት ኢንጂነር ለሊሴ ለሚ፣የውሃና እና ኢነርጂ ሚኒስቴር

Nov 2024