ክቡር ዶ/ር አለሙ ስሜ የጃፓኑን ቶሺዩኪ ኦኑማ የICAO ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ሆነው በመመረጣቸው እንኳን ደስ ያልዎት መልዕክት አስተላለፋ
ክቡር ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው በዓለም አቀፉ የሲቪል አቪዬሽን ድርጅት ከጃንዋሪ 1፣ 2026 ጀምሮ ለሶስት ዓመታት በፕሬዝዳንትነት የተመረጡት የጃፓኑ ቶሺዩኪ ኦኑማን በአመራርነት ዘመናቸው ከአፍሪካ አቪዬሽን ጋር በትብብር እንደሚሰሩ እና የአፍሪካን ተሳትፎ እንደሚጨምሩ እና ጥያቄዎች እንደሚመልሱ አምናለሁ