የኢትዮጵያ 2025 አቪዬሽን ፎረም ተካሄደ ።
በፎረሙ ላይ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር አለሙ ስሜ፣ የቱሪዝም ሚኒስቴር ሚኒስትር ክብርት ወ/ሮ ሰላማዊት ካሳ ፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ መስፍን ጣሰው እና የተለያዩ ባለድርሻ አካላት በተገኙበት የኢትዮጵያ 2025 አቪዬሽን ፎረም በኢትዮጵያ አዘጋጅነት በአዲስ አበባ
በፎረሙ ላይ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር አለሙ ስሜ፣ የቱሪዝም ሚኒስቴር ሚኒስትር ክብርት ወ/ሮ ሰላማዊት ካሳ ፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ መስፍን ጣሰው እና የተለያዩ ባለድርሻ አካላት በተገኙበት የኢትዮጵያ 2025 አቪዬሽን ፎረም በኢትዮጵያ አዘጋጅነት በአዲስ አበባ
የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር ተጠሪ የሆኑ ተቋማት የ2017 በጀት ዓመት ዘጠኝ ወራት ተስፋ ሰጭና አበረታች ስኬቶች መምጣታቸውን ትናንት ተገምግሟል፡፡
Brazilian aircraft manufacturer Embraer has expressed keen interest in exploring investment opportunities across Ethiopia’s growing aviation sector.
ሚያዝያ 14/2017 ዓ.ም (ትሎሚ)፡- የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ዓለሙ ስሜ ቦይንግ የአፍሪካ ቢሮውን በአዲስ አበባ መክፈቱ ዓለማቀፋዊ ራዕያችንን ለማሳካት ወሳኝ እርምጃ መሆኑን ገልጸዋል፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በከተማችን ያለውን የትራንስፖርት ችግር የሚያቃልሉ 100 ዘመናዊ የኤሌክትሪክ አውቶቡሶችን በመንግስት እና ግል አጋርነት ወደ አገልግሎት ባስገባበት መርሃ ግብር ላይ የተገኙት የትራንስፖርት እና ሎጅስቲክ ሚኒስትር ዶ/ር አለሙ ስሜ መልዕክት አስተላልፈዋል::
The minister disclosed this when he received the representatives of Shanghai Launch Design Automotive Company in his office.
የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ዓለሙ ስሜ ለበርካታ ዓመታት ሊመነዘር የሚችል ለበርካታ ዓመታት ሊመነዘር የሚችል ውጤት በሰባት ዓመታት ብቻ የተመዘገበው ኢትዮጵያ ብቃት ያለው መሪ ስላገኘች መሆኑን ተናግረዋል፡፡
የፐብሊክ ሰርቪስ ትራንስፖርት አገልግሎት የአውቶቡስ ማቆሚያ ተርሚናል ግንባታዎች በፍጥነት እንዲጠናቀቁ ክትትልና ድጋፍ እየተደረገ ይገኛል፡፡ መጋቢት 12/2017 ዓ.ም (ትሎሚ) ፡- ግንባታቸው በመጠናቀቅ ላይ የሚገኙ የፐብሊክ ሰርቪስ ትራንስፖርት አገልግሎት የአውቶቡስ ማቆሚያ ተርሚናል ግንባታዎች በፍጥነት
አዲስ የሚገነባው አለም አቀፍ የአውሮፕላን ማረፊያ ፕሮጀክት የሀገራችን ስትራቴጂክ ፕሮጀክት ነው፡፡” ክቡር ጠቅላይ ሚኒሰትር ዶ/ር ዐብይ አህመድ መጋቢት 12/2017 ዓ.ም (ትሎሚ)፡ ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ (ዶ/ር) በቢሾፍቱ ከተማ የሚገነባው አዲሱ አለም አቀፍ የአውሮፕላን ማረፊያ
የባሕር በር ጥያቄን ማንሳት ነውርነቱ ቀርቷል ሲሉ ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡
“ህዳሴ ግድብን ለመጨረስ በርካታ ችግሮች ታልፈዋል። በሚቀጥለው ዓመት መጀመሪያ አካባቢ በጋራ ሪቫን በመቁረጥ ታሪክ እናደርገዋለን።
በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 21ኛ መደበኛ ጉበኤ ስብሰባ ላይ ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐብይ አህመድ በሰጡት ምላሽ እና ማብራሪያ መንግስት ለማዳበሪያ 84 ቢሊየን ብር በላይ ድጎማ እንደሚያደርግ ተናግረዋል፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር አብይ አህመድ የሎጂስቲክስ ዘርፍ ተቋማት ውጤታማ ስራ እየሰሩ መሆናቸውን ገልጸዋል፡፡
የትራንስፖርት እና ሎጂስክስ ሚኒስቴር አመራርና ሰራተኞች “ወጣቶችን ያማከለ የፀረ ሙስና ትግል፤የነገ ሰብዕናን ይገነባል!” በሚል መሪ መልዕክት በሀገራችን ለ21ኛ ጊዜ የሚከበረውን የፀረ ሙስና ቀን በፓናል ውይይት አክብረዋል፡፡
የኢትዮ-ጅቡቲ ባቡር ትራንስፖርት አ/ማ ከኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ጋር በጋራ ለመስራት የሚያስችለውን ስምምነት ተፈራረሙ።
ለሁለት ተከታታይ ቀናት ለትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር እና ተጠሪ ተቋማት ስራ ኃላፊዎች እና ሰራተኞች በስነ ምግባራዊ አመራር እና ተቋማዊ ስኬት ላይ ሲሰጥ የነበረው ስልጠና ተጠናቋል፡፡
የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ ማስፋፊያ ረቂቅ ስትራቴጂ ላይ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር ሚኒስትር ደኤታ ክቡር አቶ በርኦ ሀሰን፣የነዳጅና ኢነርጂ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ክብርት ወ/ሮ ሳረላህ አብደላ፣የኢትዮዽያ አካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ክብርት ኢንጂነር ለሊሴ ለሚ፣የውሃና እና ኢነርጂ ሚኒስቴር
በአፍሪካ ህብረት ሲካሄድ በቆየው ስምንተኛው የአፍሪካ የመሰረተ ልማት ፕሮግራም (PIDA WEEK) ተሳታፊዎች የ“ኢትዮ-ግሪን ሞቢሊቲ 2024” ኤግዚቪሽንን ጎብኝተዋል፡፡
የጅቡቲ ዶራሌ ወደብ ስራ አስኪያጅ ሚስተር ጃማ ኢብራሂምን ጨምሮ የወደቡ የስራ ኃላፊዎች የ“ኢትዮ-ግሪን ሞቢሊቲ 2024” ኤግዚቪሽንን ጎብኝተዋል፡፡
የመንግስት ሰራተኞች ማህበራዊ ዋስትና አስተዳደር አመራርና ሰራተኞች በ“ኢትዮ-ግሪን ሞቢሊቲ 2024” ኤግዚቪሽን የቀረቡ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎችን ሌሎችንም አረንጓዴ ትራንስፖርት የቴክኖሎጂ ምርቶች ጎብኝተዋል፡፡
የጽ/ቤቱ ሰራተኞች በኤግዙቪሽኑ ተገኝተው በአረንጓዴ ትራንስፖርት ዘርፍ ላይ የተሠማሩ ተቋማት ያቀረቧቸውን የኤሌክትሪክ ተሸከርካሪዎችን ተዘዋውረው ተመልክተዋል፡፡
የፕላንና ልማት ሚኒስትር ዴኤታ ወ/ሮ ጥሩማር አባተ በኢትዮጵያ የአረንጓዴ ኢኮኖሚ ግንባታን እውን ለማድረግ በቁርጠኝነት እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል፡፡
ሌተናል ጀነራል አብዱራህማን እስማኤልን ጨምሮ የኢፌዲሪ መከላከያ ሚኒስቴር የሎጂስቲክስ ዋና መምሪያ ከፍተኛ ኃላፊዎች “የኢትዮ ግሪን ሞቢሊቲ 2024” ኤግዚቪሽንን ጎብኝተዋል፡፡
የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታዎች ክቡር አቶ በርኦ ሀሰን እና ክቡር አቶ ዴንጌ ቦሩ የባህር ትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ አመራርና ሰራተኞችን ተቀብለው አስጎብኝተዋል፡፡
ክቡር ፕሬዝዳንቱ በመክፈቻቸው የአፍሪካ እጣ ፈንታ ዘላቂ እና የበለጸገች አህጉር ለመገንባት በምናደርገው የጋራ ጥረት ላይ የተመሰረተ ነው ብለዋል።
የ8ኛው የአፍሪካ መሠረተ ልማት ኢነርጂና ICT ማስፋፍያ /PIDA Week/ እየተካሄደ ይገኛል።
የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈጉባኤ ታገሰ ጫፎ የኢትዮ ግሪን ሞቢሊቲ 2024 ዓለም አቀፍ ዐውደ ርዕይን በይፋ ከፍተዋል፡
በማጠቃለያው መርሃ-ግብር ላይ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚንስትር ዴኤታ ክቡር አቶ በርኦ ሐሰን የመዝግያ ንግግር አድርገዋል።
ከህዳር 13- ህዳር 21/November 22-30/2024/የሚካሄደዉን ይህንን አለም አቀፍ አዉደርዕይና ሲምፖዚየም ስፖንሰር የሚያደርጉ ተቋማት ከታች የተዘረወሩ የተለያዩ ጥቅማጥቅሞች ያገኛሉ፡፡
በኢትዮ - ግሪን ሞቢሊቲ 2024 ዓለም አቀፍ ዓውደ ርዕይና ሲምፖዚየም በሚፈልጉት መስክ ለመሳተፍ ቀጥሎ ባለው ሊንክ ይመዝገቡ
የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር ኢትዮ ግሪን ሞቢሊቲ 2024 በሚል ስያሜ በመጪዉ ህዳር ወር በዓይነቱ ልዩ የሆነ ታላቅ ዓለም አቀፍ ዓውደ ርዕይና ሲምፖዚየም ያካሂዳል።
በኢትዮጵያ ያለውን የንግድ እንቅስቃሴና የኢኮኖሚ ዕድገቷን የሚመጥን የሎጂስቲክስ ሥርዓት መዘርጋት እንደሚያሥፈልግ ተገለፀ፡፡ መስከረም 23/2017 ዓ.ም (ትሎሚ)፡- በኢትዮጵያ ያለውን የንግድ እንቅስቃሴና የኢኮኖሚ ዕድገቷን የሚመጥን የባቡርና የሎጂስቲክስ ሥርዓት መዘርጋት እንደሚያሥፈልግ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲ
የትራንስፖርትና ሎጅስቲክ ሚኒስቴር የኢትዮ-ጅቡቲ ምድር ባቡር አክሲዮን ማህበር የህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት ያለበትን ደረጃ ለማየት የስራ ጉብኝት ማድረጉ ተገለፀ። የትራንስፖርትና ሎጅስቲክ ሚኒስቴር የኢትዮ-ጅቡቲ ምድር ባቡር አክሲዮን ማህበር የህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት ያለበትን ደረጃ ለማየት በ
በሰበታ ባቡር ጣቢያ ለሁለት ቀናት የነበረን የአገልግሎት ዙሪያ ጉብኝት ማጠቃለያ ከድርጅቱ ማኔጅመንት ጋር ስናኬሄድ
ሚኒስቴር ዴኤታ ክቡር አቶ በርኦ ሀሰን የኢትዮ ጅቡቲ የመንገደኞች ባቡር ትራንስፖርት አገልግሎት አሰጣጥን ተመለከቱ የካቲት 8/2016 ዓ.ም (ትሎሚ) የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር ሚኒስቴር ዴኤታ ክቡር አቶ በርኦ ሀሰን የኢትዮ ጅቡቲ የመንገደኞች ባቡር ትራንስፖርት አገልግሎት አሰጣጥ ያለበትን ደረጃ በ
በቡሌ ሆራ ከተማ ሕዝባዊ ውይይት እየተካሄደ ነው አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2016 (ኤፍ ቢሲ) በኦሮሚያ ክልል ቡሌ ሆራ ከተማ ሕዝባዊ ውይይት እየተካሄደ ነው፡፡ በማርታ ጌታቸውና ለሊሴ ተስፋ
It was stated that the importance of non-motorized transport in terms of protecting the economy and health of the society is high.
On September 27, 2016, Tlomi, the Minister of Transport and Logistics, Dr. Alemu Semena, and the Honorable Minister of State, Ato Denge Boru, discussed the use of the Lamun Corridor with members of th
The Ministry of Transport and Logistics has announced that higher education institutions should contribute their share in the multi-faceted activities to create a society that is safe from traffic acc
Addis Ababa, December 16, 2015: The Honorable Minister of Transport and Logistics, Mrs. Dagmawit Moges, the Ethiopian Maritime Authority Trade Logistics Project Office, which is the responsible instit
It was stated that the retail sale price of July oil products will continue at the same price as it was sold in June.
June 23, 2015 E.C Minister of Transport and Logistics Dr. Alemu Sime, Chinese Ambassador to Ethiopia Ziao Ziwan, Chief Executive Officer of Ethio-Djibouti Railway Transport SA Dr. Abdi Zeneb, Ethiopia