የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ክቡር ጠቅላይ ሚኒስተር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ በኢትዮዽያ ነዳጅ መሸጫ ዋጋ ከሌሎች አፍሪካ ሀገሮች ጋር ሲነፃፀር አነስተኛ መሆኑን ተናገሩ፡፡
ጥር 26/2018 ዓ.ም (ትሎሚ)፡- የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ክቡር ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር) በምክር ቤቱ ተገኝተው ማብራሪያና ምላሽ በኢትዮዽያ ነዳጅ መሸጫ ዋጋ ከሌሎች አፍሪካ ሀገሮች ጋር ሲነፃፀር አነስተኛ መሆኑን ተናግረዋል፡፡